Ethiopian Folktales

Emperor Yohannes and King Tekla Haimanotአፄ ዩሀንስና ንጉስ ተክለሃይማኖት

Amharaአማራ

Text size Share

Narrated by Worku Mersha

Once the king of Gojjam1, King Tekla Haimanot, disobeyed the Emperor Yohannes. So Yohannes invaded Gojjam and after three month they were reconciled. The king of kings (Yohannes), going to Metema2, was killed by the Mahdists. King Tekla Haimanot called a service for mourning in Debre Marcos.

One Gojjami and one woman of Gojjam who sang mourning songs wrote the following poem3:

He hasn’t eaten with us or drunk with us or shared our goods.
But even so,
Mohammed Abdullah, the Mahdist, has revenged our blood.
Allah, in whom he has put his trust, shall bless his son.

When he heard this, King Tekla Haimanot was angry and he sent the woman to prison.

Right away another woman stood up and said:
The road has been well prepared and the way has been well paved.
As the Emperor went, so let the king follow.

Therefore the mourners were laughing and went away.

አፄ ዩሀንስና ንጉስ ተክለሃይማኖት

በወርቁ መርሻ የተተረከ

የጎጃም1ንጉስ የነበሩት ንጉስ ተክለሃይማኖት አፄ ዩሃንስን አልታዘዝ ብለዋቸው ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ዮሃንስ ጎጃምን ከወረሩ በኋላ በሶስተኛው ቀን እርቅ ወረደ፡፡ ንጉሰ ነገስታት ዮሃንስም ወደ መተማ2 ሄደው በመሃዲስቶች ተገደሉ፡፡ ንጉስ ተክለሃይማኖትም በደብረ ማርቆስ የሃዘን ስርአት በጠሩ ጊዜ አንድ የጎጃም ወንድና አንዲት ሴት የሚከተለውን የሃዘን እንጉርጉሮ3ፃፉ፡፡

አብሮን አልበላም፣ አብሮንም አልጠጣም፣ንብረታችንንም አልተካፈለም፡፡
ሆኖም ግን
መሃዲስቱ መሀመድ አብዱላ ደማችንን ተበቀለልን
በእርሱ እምነቱን ያሳደረው አላህ ልጆቹን ይባርክለት፡፡

ይህንን በሰሙ ጊዜ ንጉስ ተክለሃይማኖት ተበሳጭተው ሴትየዋን አሰሯት:: ወዲያውኑ አንዲት ሴት ተነስታ

መንገዱም በጣም ተዘጋጅቶ ጥርጊያውም ተጠርጎ
አፄው እንደተጓዙበት ንጉሱም ይከተሉበት፡፡

በዚህም ሀዘንተኞቹ ሁሉ ስቀው ሄዱ ይባላል፡፡

In the original voice — hear tales from Amharaአማራ, told in Amharic. Listen ›