Ethiopian Folktales

Berio Delala, a True Storyበሪዎ ደላላ፣ እውነተኛ ታሪክ

Amharaአማራ

Text size Share

Narrated by Shimelash Bequele

In our country there is one monk called by a woman’s name – Abba Azenech.

There was one famous rebel and that warrior used to say, “Nay to the sky, nay to the earth.” (That is, I am not going to be subject to either heavenly powers – the Lord – or earthly powers.)

And there was also one small market in Sekalla Damot, the source area of the Blue Nile, which is called Arb Gebiya (market on Friday).

And they saw in that market the dead body of somebody hanged from a tree, and the governor of that small area asked Abba Azenech beside him, “Who is that man, hanging from the tree?” and he answered, “It is Berio Delela.”

The governor was called Lul (prince) Hailu Tekla Haimanot. It is he who sentenced him to death and the governor said, “Berio Delala! While saying ‘Nay to the sky, nay to the earth,’ you are left on the tree between heaven and earth.”

በሪዎ ደላላ፣ እውነተኛ ታሪክ

በሽመላሽ በቀለ የተተረከ

በአገራችን አንድ አባ አዘነች እየተባሉ በሴት ስም የሚጠሩ መነኩሴ ነበሩ፡፡ አንድ ደግሞ ከሰማይ ከምድር የተጣለ አማፂ ጦረኛ ነበር፡፡

የአባይ ምንጭ በሆነው ሰቀላ ዳሞት ውስጥ የምትገኝ አረብ ገቤ የምትባል ሥፍራ ነበረች፡፡

እናም አንድ ቀን በገበያው መሃል በአንድ ዛፍ ላይ የተሰቀለ ሰው አይቶ የዚያች ወረዳ ገዢ አባ አዘነችን “ያ ዛፍ ላይ የተሰቀለው ሰው ማነው?” ብሎ ጠየቃቸው፡፡

አባ አዘነችም “ባሪዎ ደላላ ነው፡፡” ብለው መለሱለት፡፡

ገዢውም ልዑል ኃይሉ ተክለሃይማኖት የሚባል ሲሆን ሰውየውን የሞት ፍርድ የፈረደበት ራሱ ነበርና እንዲህ አለ “አይ ባሪዎ ደላላ! ከሰማይም ከምድርም ተጣልተህ በገነትና በምድር መሃከል በዛፍ ላይ ትቀር!”

In the original voice — hear tales from Amharaአማራ, told in Amharic. Listen ›